Telegram Group & Telegram Channel
ውድ ኢትዮጵያውያን
እንኳን ለ125ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም ና በጤና ጠብቆ አደረሳችሁ አደረሰን!!!

በዓሉን ጦርነቱን በማሰብ ብቻ ሳይሆን
የምናከብርበትን ምክንያትና ምንነት ልናውቅ ግድ ነው ።

እኛ ኢትዮጵያውያን የ7512 ዓመት ታሪክ አለ ምንል ብቻ አንሁን ታሪክን አውቆ ማንነችን በጥልቀት መርምሮ ለቀጣይ ትውልድ ያለምንም ግድፈት ልናስረክብና እኛም በዘመናችን ላይ ቆመን ታሪክ ለመስራት ከጥንታዊ ኢትዮጵያውያን አደራን ተቀብለናል።

አደራ በዪዎች እንዳንሆን ጊዜያችንን፣ እውቀታችን፣ ጉልበታችን፣ ሁሉ ነገሮቻችንን መስዋዕት አርግተን ልንሰራ ይገባል።

ምክንያቱም ደም የተከፈለልን ኩሩ እና አንገታችንን ቀና አድርገን በልበ ሙሉነት ምንጓዝ ድንቅ ሰዎች ብንኖር እኛ ኢትዮጵያውያን ብቻ ና ብቻ ነን!!

ስለዚህ ይህን ታሳቢ በማድረግ በዓሉ እናክብር።

መልካም የድል በዓል ውድ ኢትዮጵያውያን!!!

💚💛❤️



tg-me.com/elohe19/450
Create:
Last Update:

ውድ ኢትዮጵያውያን
እንኳን ለ125ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም ና በጤና ጠብቆ አደረሳችሁ አደረሰን!!!

በዓሉን ጦርነቱን በማሰብ ብቻ ሳይሆን
የምናከብርበትን ምክንያትና ምንነት ልናውቅ ግድ ነው ።

እኛ ኢትዮጵያውያን የ7512 ዓመት ታሪክ አለ ምንል ብቻ አንሁን ታሪክን አውቆ ማንነችን በጥልቀት መርምሮ ለቀጣይ ትውልድ ያለምንም ግድፈት ልናስረክብና እኛም በዘመናችን ላይ ቆመን ታሪክ ለመስራት ከጥንታዊ ኢትዮጵያውያን አደራን ተቀብለናል።

አደራ በዪዎች እንዳንሆን ጊዜያችንን፣ እውቀታችን፣ ጉልበታችን፣ ሁሉ ነገሮቻችንን መስዋዕት አርግተን ልንሰራ ይገባል።

ምክንያቱም ደም የተከፈለልን ኩሩ እና አንገታችንን ቀና አድርገን በልበ ሙሉነት ምንጓዝ ድንቅ ሰዎች ብንኖር እኛ ኢትዮጵያውያን ብቻ ና ብቻ ነን!!

ስለዚህ ይህን ታሳቢ በማድረግ በዓሉ እናክብር።

መልካም የድል በዓል ውድ ኢትዮጵያውያን!!!

💚💛❤️

BY መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ( ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ)




Share with your friend now:
tg-me.com/elohe19/450

View MORE
Open in Telegram


መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ from it


Telegram መሰልጠን ወይስ መሠይጠን ( ምስል እና ፍልስፍና ቢጤ)
FROM USA